Here are some of the Causes, with the most recently created ones listed first. Simply select a cause that is close to your heart and donate generously.
የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የአራቱ ጉባኤያት ምስክር ጉባኤ ቤት ደቀመዛሙርትን በሐዲስ ኪዳን ትርጓሜ፣በብሉይ ኪዳይ ትርጓሜ፣ በመጽሐፈ ሊቃውንት በሊቀ ሊቃውንት ስማዓ ኮነ መለአክ መምህርነት አያስተማረ እና እያስመረቀ ይገኛል። በአሁኑ ወቅት ጉባኤ ቤት ከመደበኛው የጉባኤ ቤት ትምህርት ጎን ለጎን የሕጻናት የሥነ ምግባር እና መንፈሳዊ ዕውቀት ማዕከል የሚሆን ጌሰም የተተኪ ሕፃናት ማስተማርያ …
Donateበቀደሙት አባቶቻችን ጥረት የቆዩልንና አገራችን በዓለም መድረክ በበጎ መልኳ እንድትታወቅ ያደረጉ ቅርሶቻችንን ትላንት በነበሩበት ሁኔታ ልንጠብቃቸውና ልንከባከባቸው ይገባል፡፡ ከነዚህ ቅርሶቻችን መካከል አንዱ የሆነው በከተማችን እምብርት ላይ በአራት ኪሎ ቤተመንግስት አጠገብ የሚገኘው የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ነው፡፡ ካቴድራሉ ለቤተክርስቲያናችን ከአክሱም ጽዮን ቀጥሎ ሁለተኛው ታ…
Donateህፃን ብሌን አሸናፊ ትባላለች የስምንት ዓመት ልጅ ስትሆን በአ.አ ከተማ መከኒሳ ቆሬ ልዮ ቦታው 2 እና 5 ቁጥር ባስ ማዞርያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከወላጅ አባቷ ጋር የምትኖር ስትሆን ህፃን ብሌን ከተወለደች ጀምሮ እስካሁን በአልጋ ላይ ያለች እና እንደ እኩዮቿ መቦረቅ እና መጫወት ያልታደለች ፣ መማር በነበረባት እድሜ ከትምህርት ቤት ይልቅ በአልጋዋ ላይ እንድትውል የተገደደች…
DonateFundraising Program for Young Football Players (Ages 7–10) Objective This program aims to raise 500,000 ETB to support young football players (ages 7–10) by providing essential sports equipment, balanced nutrition, and professional coaching. Fund…
DonateEphrem kalayou, a university lecturer and a father of three kids, is now suffering from Hodgkin's lymphoma cancer. He has been treated locally yet his case is now aggravating, demanding medical attention abroad. The Medical Board of Tikur Anbesa Hos…
Donateመቄዶንያ ከ8 ሺ በላይ የሚሆኑ ምንም ጧሪ እና ደጋፊ የሌላቸው አረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማንን ከመላው ኢትዮጵያ በመሰብሰብ በ44 ቅርንጫፎቹ በመጦር አና በመንከባከብ ላይ ይገኛል። በአሁኑ ወቅት ባለ 12 ፎቅ ዘመናዊ ሆስፒታልና የአረጋውያን መኖሪያ እየገነባ ሲሆን ግንባታው ሲጠናቀቅ ከ20,000 በላይ አረጋውያንን እና የአእምሮ ህሙማንን መንከባከብ ያስችላል። ሰይፉ ኦን ኢቢኤስ (Seifu…
DonateSalu plans to undertake a Handicraft & Artisan Workshop as a livelihood project for persons with disabilities. The focus of the project will be to provide training, resources, and support to individuals with disabilities, enabling them to create and…
Donateየአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን (የአልፋ) ነን:: ከሥራዎቻችን አንዱና ዋነኛ የሆነው "የአራስ ቤት" በሀገራችን በዓይነቱ የመጀመሪያ ሲሆን የአገልግሎት ትኩረቱም ችግረኛ ሴቶች በመንግሥት ጤና ተቋማት ከወለዱ በኋላ በመረከብ እናቶች ታርሰው፣ ልጆች የእናታቸውን ጡት ለስድስት ወራት ጠብተው፣ በሙያ ሠልጥነው እና እናቶች ጎዳናን ለኑሮ እንዳይመርጡ ህጻናቱም ከጉዳት እንዲያመልጡ የአስተሳሰብ ለውጥ በመፍ…
DonateOrganized by: Abdissa Integrated Community Development Organization (AICDO) Introduction Ethiopia is currently facing a devastating natural disaster, as earthquakes and volcanic eruptions have struck the Afar Region, Fentale, and Ziway Dugda are…
DonateThe Ethiopian Red Cross Society, inspired by the principles of humanity, impartiality and neutrality, reaches the most vulnerable people. Conflict, violence, drought, flood and other natural and manmade disasters have left millions of people dis…
Donateመቄዶንያ ከ7,500 በላይ የሚሆኑ ምንም ጧሪ እና ደጋፊ የሌላቸው አረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማንን ከመላው ኢትዮጵያ በመሰብሰብ በ9 ቅርንጫፎቹ በመጦር አና በመንከባከብ ላይ ይገኛል። በአሁኑ ወቅት ከ2.3 ቢሊዮን ብር በላይ የፈጀውን G+12 ዘመናዊ ሆስፒታልና የአረጋውያን መኖሪያ እየገነባ ሲሆን ግንባታው 70 በመቶው ተጠናቅቋል። ይህ ሕንፃ ከ20,000 በላይ አረጋውያንን እና የአእም…
DonateMary Joy Ethiopia is a veteran humanitarian organization that has been supporting vulnerable children and the elderly for the past 30 years. Recently, it has been engaged in the work of lifting the street children, especially nursing mothers, from t…
DonateCopyright 2025 - Wegenfund | Powered by WegenTech