Here are some of the Causes, with the most recently created ones listed first. Simply select a cause that is close to your heart and donate generously.
የጥቁር ውሃ ደብረ ፀሐይ ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን በአክሱም ጽዮን ዲዛይን መሠራት ተጀምሮ በምእመናን በጎ ልገሳ አሁን የመጨራሻ ሥራዎች ላይ ደርሷል፣ እግዚአብሔር ይመስገን። ለዚህም ለመጨረሻዎቹ ሥራዎች ኮሜድያን እሸቱ 60 ሚሊዮን ብር ለማሰባሰብ በዶንኪ ቲዩብ ላይ አሁን የቤተ ክርስቲያን ሥራው የደረሰበትን ሁኔታ የሚያሳይ ዶክመንትሪ ያቀረበ ሲሆን ዶክመንትሪውን እያያችሁ በኢትዮ…
Donateየአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን (የአልፋ) ነን:: ከሥራዎቻችን አንዱና ዋነኛ የሆነው "የአራስ ቤት" በሀገራችን በዓይነቱ የመጀመሪያ ሲሆን የአገልግሎት ትኩረቱም ችግረኛ ሴቶች በመንግሥት ጤና ተቋማት ከወለዱ በኋላ በመረከብ እናቶች ታርሰው፣ ልጆች የእናታቸውን ጡት ለስድስት ወራት ጠብተው፣ በሙያ ሠልጥነው እና እናቶች ጎዳናን ለኑሮ እንዳይመርጡ ህጻናቱም ከጉዳት እንዲያመልጡ የአስተሳሰብ ለውጥ በመፍ…
Donate‘ከጦርነት ወደ ትምህርት’ መልካም ነገር ለመስራት እና ትልቅ ተጽእኖ ለመፍጠር እንዲሁም የብዙዎችን ስብራት ለመጠገን የተዘጋጀ ታላቅ እድል! አይዞን ፋውንዴሽን በቅርቡ በሰሜን ኢትዮጵያ በነበረው ጦርነት ሰለባ የሆኑትን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ‘ከጦርነት ወደ ትምህርት’ የሚል ፕሮጀክት አስጀምሯል። በዚህም የፈረሱ ት/ቤቶችን መልሶ መገንባት እና ሙሉ ዮኒፎርም ፣…
DonateThe Ethiopian Red Cross Society, inspired by the principles of humanity, impartiality and neutrality, reaches the most vulnerable people. Conflict, violence, drought, flood and other natural and manmade disasters have left millions of people dis…
Donateምክንያት:- የኢትዮጵያ አትሌቶች ምንጮች እንዳይነጥፉ እንትጋ! «ሥፖርትና ልማት ኢትዮጵያ» በሚል ሥያሜ የተቋቋመው ይህ ሀገር አቀፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት በአጠቃላይ በሥፖርቱ ዘርፍ በተለይም ደግሞ አትሌቲክስ ላይ ትኩረት በማድረግ ከታችኛው የህብረተሰብ ክፍል አንስቶ ያሉ ችግሮችን ነቅሶ በማውጣት ስፖርትን ለሀገር ልማት እና ዕድገት ለማዋል የሚያስችሉ ስልቶችን መንደፍ እና መሰረተ ልማ…
Donateህፃን አርሴማ ተስፋዬን ለማሳከም ተባበሩን ገና የአምስት ወር ጨቅላ ህፃን ልጅ ስትሆን በልብ ህመም በመሰቃየት ላይ ትገኛለች በመሆኑም ህፃን አርሴማ በሀገር ውስጥ መታከም ስለማትችል ወደ ውጪ ሀገር ሔዳ እንድትታከም ሲል የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሜዲካል ሰርተፊኬት የፃፈላት ሲሆን እኛም የአርሴም ወላጆች ወደ ውጪ ሀገር ወስዶ ለማሳከም አቅማችን ስለማይችል አንድታግዙንና አድታሳክሙልን…
DonateOur objective is to help female university students with strong academic performance in their academic journey. We at Steps Aid Ethiopia believe everyone deserves a proper education and that education is a fundamental human right. With the help of g…
Donateየባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የአራቱ ጉባኤያት ምስክር ጉባኤ ቤት ደቀመዛሙርትን በሐዲስ ኪዳን ትርጓሜ፣በብሉይ ኪዳይ ትርጓሜ፣ በመጽሐፈ ሊቃውንት በሊቀ ሊቃውንት ስማዓ ኮነ መለአክ መምህርነት አያስተማረ እና እያስመረቀ ይገኛል። በአሁኑ ወቅት ጉባኤ ቤት ከመደበኛው የጉባኤ ቤት ትምህርት ጎን ለጎን የሕጻናት የሥነ ምግባር እና መንፈሳዊ ዕውቀት ማዕከል የሚሆን ጌሰም የተተኪ ሕፃናት ማስተማርያ …
Donateበቀደሙት አባቶቻችን ጥረት የቆዩልንና አገራችን በዓለም መድረክ በበጎ መልኳ እንድትታወቅ ያደረጉ ቅርሶቻችንን ትላንት በነበሩበት ሁኔታ ልንጠብቃቸውና ልንከባከባቸው ይገባል፡፡ ከነዚህ ቅርሶቻችን መካከል አንዱ የሆነው በከተማችን እምብርት ላይ በአራት ኪሎ ቤተመንግስት አጠገብ የሚገኘው የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ነው፡፡ ካቴድራሉ ለቤተክርስቲያናችን ከአክሱም ጽዮን ቀጥሎ ሁለተኛው ታ…
Donateህፃን ብሌን አሸናፊ ትባላለች የስምንት ዓመት ልጅ ስትሆን በአ.አ ከተማ መከኒሳ ቆሬ ልዮ ቦታው 2 እና 5 ቁጥር ባስ ማዞርያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከወላጅ አባቷ ጋር የምትኖር ስትሆን ህፃን ብሌን ከተወለደች ጀምሮ እስካሁን በአልጋ ላይ ያለች እና እንደ እኩዮቿ መቦረቅ እና መጫወት ያልታደለች ፣ መማር በነበረባት እድሜ ከትምህርት ቤት ይልቅ በአልጋዋ ላይ እንድትውል የተገደደች…
DonateFundraising Program for Young Football Players (Ages 7–10) Objective This program aims to raise 500,000 ETB to support young football players (ages 7–10) by providing essential sports equipment, balanced nutrition, and professional coaching. Fund…
DonateEphrem kalayou, a university lecturer and a father of three kids, is now suffering from Hodgkin's lymphoma cancer. He has been treated locally yet his case is now aggravating, demanding medical attention abroad. The Medical Board of Tikur Anbesa Hos…
DonateCopyright 2025 - Wegenfund | Powered by WegenTech