ህፃን አርሴማ ተስፋዬን ለማሳከም ተባበሩን

cause-image
  • Started by: ህፃን አርሴማ ተስፋዬ
  • For: The Organiser (Personal)
  • Started on: 06 apr 2025
  • Closing Date: 30 apr 2025

ህፃን አርሴማ ተስፋዬን ለማሳከም ተባበሩን

ገና የአምስት ወር ጨቅላ ህፃን ልጅ ስትሆን በልብ ህመም በመሰቃየት ላይ ትገኛለች በመሆኑም ህፃን አርሴማ በሀገር ውስጥ መታከም ስለማትችል ወደ ውጪ ሀገር ሔዳ እንድትታከም ሲል የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሜዲካል ሰርተፊኬት የፃፈላት ሲሆን እኛም የአርሴም ወላጆች ወደ ውጪ ሀገር ወስዶ ለማሳከም አቅማችን ስለማይችል አንድታግዙንና አድታሳክሙልን ስንል በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን ፡፡

ወላጆቿ አቶ ተስፋዬ ለማ እና ወ/ሮ አማረች ሀይሉ

Collections so far

(Rounded figure - does NOT affect actual money deposited)

ETB 8,000 of ETB 1,000,000 0%