- Started on: 24 jul 2024
- Closing Date: 30 sep 2024
በጉፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጉዝዲ ቀበሌ በደረሰ ድንገተኛ የመሬት መናድ ምክንያት ከ229 በላይ ወገኖች ሕይወት ሲያልፍ ከ400 በላይ ደግሞ ያለመጠለያ ቀርተዋል።
የተጎዱ ወገኖቻችንን የዕለት ደራሽ ምግብ እና ልብስ መስጠት የሚገባ በመሆኑ በኢትዮጵያ እና ከኢትዮጵያ ውጪ ያልችሁ በሙሉ የደረሰውን ሰብዓዊና ቁሳዊ ችግር በመረዳት አስቸኳይ ድጋፍ በወገንፈንድ በኩል እንድታደረጉ የወገን ጥሪ ቀርቧል።
Copyright 2024 - Wegenfund | Powered by WegenTech