መቄዶንያ ሰይፉ ኦን ኢቢኤስ - Seifu on EBS

cause-image
  • Started by: Bineyam Belete
  • For: Mekdonia
  • Started on: 12 feb 2025
  • Closing Date: 28 feb 2025

መቄዶንያ ከ8 ሺ በላይ የሚሆኑ ምንም ጧሪ እና ደጋፊ የሌላቸው አረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማንን ከመላው ኢትዮጵያ በመሰብሰብ በ44 ቅርንጫፎቹ በመጦር አና በመንከባከብ ላይ ይገኛል።
በአሁኑ ወቅት ባለ 12 ፎቅ ዘመናዊ ሆስፒታልና የአረጋውያን መኖሪያ እየገነባ ሲሆን ግንባታው ሲጠናቀቅ ከ20,000 በላይ አረጋውያንን እና የአእምሮ ህሙማንን መንከባከብ ያስችላል። ሰይፉ ኦን ኢቢኤስ (Seifu on EBS) የ5 ቢሊየን የገቢ ማሰባሰብ ግብ አድርጎ ቅዳሜ የካቲት 1 ቀን (08 Feb 2025) ጀምሮ በሰይፉ ኢቢኤስ ዩቲዩብ ቻነል ላይ በቀጥታ ድጋፍ እያሰባሰበ ይገኛል።

ይህን ሕንጻ ለመጨረስ እና ሌሎች ማስፋፊያዎችን ለመሥራት ከዚህ ቀደም እንዳደረጉት ሁሉ ለጋስነትዎን በወገንፈንድ በኩል እንዲያደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን።

“ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው።” ዶ/ር ቢንያም በለጠ

Collections so far

(Rounded figure - does NOT affect actual money deposited)

ETB 75,815 of ETB 10,000,000 1%